በኦስትሪያ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የደብረ ሲና ቅድስት ኪዳነ ምህረት
እና የሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን

Äthiopisch-orthodoxe Tewahedo Debre-Sina St. Kidane-Mehret
und Erzengel St. Gabriel
Kirche in Österreich
Ethiopian Orthodox Tewahedo Debre-Sina St. Kidane-Mehret
and Archangel St. Gabriel Church in Austria
 

HOME

Info

Geschichte

Kirchenfeste




Messe-Abba







Jährliche Kirchenfeste:


ANMERKUNG: Diese Zusammenfassungen sollen nur einen allgemeinen Überblick vermitteln.
Für detailliertere Informationen über die Kirchenfeste besuchen Sie bitte die weiterführenden Links.

 

~~~

Weihnachten

Das Fest der Geburt von Jesus Christus durch die heilige Jungfrau Maria ist eines der wichtigsten Feste in der äthiopisch-orthodoxen Tewahedo Kirche.

Es findet jedes Jahr am 7. Jänner (im äthiopischen Kalender 29. Tahisas, in einem Schaltjahr 28.) statt.

Zur Vorbereitung und im Andenken an die Propheten des Alten Testaments, die die Ankunft des Messias prophezeit haben, fasten wir 44 Tage lang (in einem Schaltjahr sind es 43 Tage).

Die Weihnachtsmesse beginnt um Mitternacht und dauert bis etwa 3:00 Uhr in der Früh. Die Gläubigen gehen oft schon Stunden vor Beginn der Messe in die Kirche, wo liturgische Texte gelesen, spezielle Gebete gesprochen und Gesänge vorgetragen werden.

Manche bereiten sich vor - durch Fasten und gute Lebensführung, und nach Absprache mit ihrem Beichtvater - um bei der Liturgie die heilige Kommunion empfangen zu können. Die Liturgie steht ganz im Zeichen der Geburt Jesu Christi, und die Gesänge sind von festlicher Freude geprägt.

Nach der Messe dürfen - und sollen - wir unser Fasten brechen und das vorher bereitete Festessen geniessen.

~~~ 


Epiphanie

Bei diesem Fest wird der Taufe und des öffentlichen Auftretens sowie der  Offenbarung von Jesus gedacht. Die Taufe Jesu im Jordan durch Johannes steht dabei im Vordergrund.

Das Fest findet am 19. - in einem Schaltjahr am 20. - Jänner (11. Tir im äthiopischen Kalendar) statt. Die Messe beginnt um Mitternacht. Viele kommen schon am Abend in die Kirche, wo liturgische Texte, Gebete und Gesänge vorgetragen werden.

Auch die Liturgie steht im Zeichen der Taufe Jesu. Die Gesänge sind freudig und festlich. Eine Nachbildung der Bundeslade, die sich in jeder Kirche befindet, wird - wenn möglich - zum nächstgelegenen Gewässer getragen. Dies symbolisiert den Gang Jesu zum Jordan. Der Priester besprenkelt die Gläubigen mit Weihwasser, zum Andenken an die Taufe.

Nach dem Fest sollen wir unser Fasten brechen. Dabei gilt - wie auch für Weihnachten - eine besondere Regel: Fällt der Festtag auf einen der beiden wöchentlichen Fastentage, Mittwoch oder Freitag, werden sie durch Dienstag oder Donnerstag ersetzt. In der Praxis heißt das: Wir fasten z.B. am Dienstag, gehen am Abend in die Kirche und feiern die Messe. Am Mittwoch ist dann ausnahmsweise kein Fastentag, und wir sollen Fleisch und andere Tierprodukte essen.

~~~ 



Kreuzfest (Meskel)

Dieses Fest wird zum Gedenken an das Finden des Kreuzes (um 300 n.Chr.), an das Jesus geschlagen wurde, durch Helena, die Mutter des römischen Kaisers Konstantin, gefeiert.

Es findet am 27. September (17. Meskerem im äthiopischen Kalendar) statt und ist das erste große Kirchenfest nach Neujahr (11. September). 

Der kirchlichen Überlieferung zufolge war das Kreuz Jahrhunderte lang unter einem Haufen von Müll in Jerusalem begraben gewesen. Helena ließ ein Feuer machen und reichlich Weihrauch verbrennen, der sich an der Stelle, an der das Kreuz war, ansammelte, sodass es schließlich gefunden werden konnte. 

Um daran zu erinnern, wird bei diesem Fest ein großes Feuer gemacht, um das die Gläubigen sich versammeln, Ansprachen und Predigten hören und Lieder singen, die sie mit Kirchentrommeln begleiten. Viele der festlichen Gesänge handeln vom Kreuz und dessen Kraft. Manche nehmen Asche vom Feuer und machen damit das Zeichen des Kreuzes auf ihre Stirn. 

~~~ 

የመስቀል በዓል

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰው ልጆችን ለማዳን የተሰቀለበት ቅዱስ መስቀል ሕሙማንን በመፈወሱ ምክንያት በርካታ አሕዛብ ክርስቲያን እንዲሆኑ አስችሏል፡፡ በተአምራዊነቱና በክርስቲያኖች ዘንድ ከፍተኛ ክብር የተሰጠው በመሆኑና ይህን የተመለከቱ አይሁድ ቅዱስ መስቀሉን በአንድ የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ቦታ እንዲቀበር አደረጉ፡፡ የአካባቢው ነዋሪዎች በየቀኑ ቆሻሻ ስለሚጥሉበት ቦታው ወደ ተራራነት ተቀየረ፡፡ ምንም እንኳን መስቀሉን ለማውጣት ባይችሉም በኢየሩሳሌም የነበሩ ክርስቲያኖች ቦታውን ያውቁት ነበር፡፡ በሰባ ዓመተ ምሕረት በጥጦስ ወረራ ኢየሩሳሌም ስለጠፋች በዚያ የነበሩ ክርስቲያኖች ተሰደዱ፡፡ የተቀበረበትን ቦታ የሚያውቅ ባለመገኘቱ መስቀሉ 300 ዓመታት በላይ ተዳፍኖ /ተቀብሮ/ ኖረ፡፡

326 .. የንጉሥ ቆስጠንጢኖስ እናት ንግሥት ዕሌኒ ቅዱስ መስቀሉን ለመፈለግ ወደ ኢየሩሳሌም ጉዞ አደረገች፡፡ እዚያም ደርሳ ጉብታ የሆነውን ሁሉ ብታስቆፍር መስቀሉ ያለበትን ቦታ ማግኘት አልቻለችም፤ ሰውም ብትጠይቅ የሚያውቅ አልተገኘም፡፡ በመጨረሻም የመስቀሉ መገኘት የእግዚአብሔር ፈቀድ ነበርና አንድ ይሁድ አረጋዊ የታሪክ አዋቂና ሽማግሌ አግኝታ ቅዱስ መስቀሉ የተቀበረበትንና የተጣለበትን አካባቢ ያውቅ ዘንድ ጠየቀችው፡፡ ሽማግሌውምአንቺም በከንቱ አትድከሚ ሰውንም አታድክሚ እንጨት አሰብስበሽ እጣን አፍሽበት በእሳትም አያይዢው የእጣኑ ጢስ ወደላይ ወጥቶ ወደታች ሲመለስ አቅጣጫውን አይተሽ አስቆፍሪው በዚህ ምልክት ታገኚዋለሽ አላት እርሷም ያላትን ሁሉ አደረገች። እንጨት ደምራ በዚያ ላይም ዕጣን ጨምራ በእሳት ለኮሰችው፤ የዕጣኑ ጢስ ወደ ላይ ወጥቶ ወደ ታች ሲመለስ መስቀሉ ያለበትን ቦታ በጣት ጠቅሶ እንደማሳየት ያህል አመለከተ፡፡ ንግሥት ዕሌኒም ጢሱ ያረፈበት ቦታ ቅዱስ መስቀሉ የተቀበረበት እንደሆነ አመነች፡፡ ይህ ይሁድ አረጋዊ የታሪክ አዋቂና ሽማግሌ በኋላ በክርስቶስ አምኖ ተጠምቋል፤ ስሙም ኪርያኮስ ተብሏል፡፡

በዚህም መሠረት ከመስከረም 17 ቀን አስጀምራ እስከ መጋቢት 10 ቀን ሌሊትና ቀን ለሰባት ወራት ያህል የጉድፍን ኮረብታ ቆፍረው ቆሻሻውንም ካስወገዱ በኋላ ሦስት መስቀሎች ተገኙ ፡፡ የጌታም መስቀል ሙት በማስነሣቱ ተለይቶ ታውቋል፡፡ መስቀሉ የተገኘው መጋቢት 10 ቀን 326 . . ነበር፡፡ ቅድስት ዕሌኒ ይህን ተአምር በማየቷ እጅግ ደስ አላት፡፡ ሕዝቡም ሁሉ መስቀሉን እየዳሰሱ ኪርያላይሶን እያሉም በመዘመር ደስታና ሐሴት አደረጉ፡፡ ቀኑ መሽቶ ጨለማ በሆነ ጊዜም የኢየሩሳሌም ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስና ንግሥት ዕሌኒ፣ ሠራዊቱና ሕዝቡ በሰልፍ በችቦ መብራት መዝሙር እየዘመሩ ቅዱስ መስቀሉን ወደ ቤተ ክርስቲያን ወስደው በአንድ የጸሎት ቤት አኖሩት፡፡ በኋላም በንጉሥ ቆስጠንጢኖስ ዕብነ መሠረት ወይም የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ለመሰቀሉ መታሰቢያ ቤተክርስቲያን ተሠርቶ ተመርቆ የገባው (ቅዳሴ ቤቱ) የተከበረው መስከረም 17 ቀን 327 .. ነው፡፡ በቤተ ክርስቲያናችን ሁለቱም ዕለታት ይከበራሉ፤ በደማቅ ሁኔታና በመጀመሪያ ደረጃ የሚከበረው ግን መስከረም 17 ነው፡፡ ይህም የሆነበት ምክንያት መጋቢት 10 ቀን ሁልጊዜም በዐቢይ ጾም ወቅት የሚውል መሆኑና ለመስቀሉ የተሠራው ቤተ መቅደስ የከበረው መስከረም 17 በመሆኑ ነው፡፡

ይህ ዕለት 300 ዓመታት በላይ ጠፍቶ የነበረውን ቅዱስ መስቀል በንግሥት ዕሌኒ አማካኝነት መገኘቱን የምንዘክርበት በዚህም ደስ የምንሰኝበት ዕለት ነው፡፡ ይህን መነሻ በማድረግ በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ደመራ በመደመር የመስቀል በዓል በታላቅ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዐት ይከበራል፡፡

ደመራ የሚለው ቃል ደመረ፣ ጨመረ፣ አንድ አደረገ፤ ከሚለው የግእዝ ቃል የተወረሰ ሲሆን መቀላቀልን፣ መገናኘትን፣ መሰብሰብን፣ መጣመርን፣ መዋሐድን በአጠቃላይ ሱታፌን፣ አንድነትን እና ኅብረትን ያመለክታል፡፡ ቅዱስ መስቀሉ በተገኘበት ቦታም ስለሆነም ደመራ እንጨቶች የሚደመሩበት የበዓለ መስቀል ዋዜማ ነው፡፡ ቤተ ክርስቲያናችን ከምታከብራቸው ዘጠኙ የጌታችን ንዑሳን በዓላት አንዱ በዓል ነው፡፡ መስቀል የሰላማችንና የድኅነታችን የመቀደሳችን ዓርማ፣ ኢየሱስ ክርስቶስ የሰውን ልጆች ለማዳን፥ የዘላለም ሕይወትን ለመስጠት መስዋዕትነት የከፈለበት ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን ያፈሰሰበት መንበር፥ ሲሆን አምላካችንን የምንመለከትበት መስታወት ነው። 

በሀገራችን በኢትዮጵያ የመስቀልን በዓል ደመራ በመደመርና ችቦ በማብራት፥ ቅዳሴ በመቀደስና ማኅሌት በመቆም የምናከብረው ለዚህ ነው። በዚሁም ላይ ይህን ታላቅ ዕፀ መስቀል በወቅቱ የነበሩ ታላላቅ ነገሥታት የሚያደርጋቸውን ተዓምራት በማየት ለእያንዳንዳቸው ይደርሳቸው ዘንድ ከአራት ክፍል ሲከፍሉት ከአራቱ አንዱ የቀኝ እጁ ያረፈበት ግማድ /ክፋይ/ ብቻ በደብረ ከርቤ ግሸን ማርያም ሲገኝ ሌሎች ሦስቱ ግን የት እንደደረሱ አይታወቅም።

የጌታችን ቅዱስ መስቀል ወደ ሀገራችን ሊመጣ የቻለበት 1394 .. ሁለተኛ በነገሡ 29 ዓመታቸው የእስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሚካኤል 47 በወቅቱ የነበረው የግብጽ ፈርዖን አሠራቸው ክርስቲያን የሆኑ ዜጎቹንየእኔን ሃይማኖት ካልተከተላችሁ መኖር በግብጽ መኖር አትችሉም ብሎ ከአቅማቸው በላይ ግብር ጣለባቸው፡፡ መከራው የጸናባቸው የግብጽ ክርስቲያኖችከደረሰብን መከራና ሊቀጳጳሳችንን ታስፈታልን ዘንድ በእግዚአብሔር ስም ተማጽነናል ሲሉ ለአፄ ዳዊት መልእክት ላኩባቸው፡፡

አፄ ዳዊትክተት ሠራዊት ምታ ነጋሪት ብለው አዋጅ በማወጅ ጦርነት ለማካሔድ ወስነው ወደ ካርቱም ጦራቸውን አዘመቱ፡፡ ካርቱም ደርሰው ሁኔታውን ሲያዩ ጦርነት ከማካሔድ ለምን የዐባይን ወንዝ አልገድብም ብለው ወሰኑ፡፡ ይህንንም ተግባራዊ ለማድረግ እንቅስቃሴ ማድረግ ጀመሩ፡፡ ይህን የሰሙ የወቅቱ የግብጽ መሪ መርዋን እልጋዴን መኳንቱን ሰብስበውምን ይሻለናል ብለው ምክር ያዙ የዐባይን ወንዝ ከምናጣሊቀጳጳሱን አቡነ ሚካኤልን እንፈታለን በክርስቲያኖችም ላይ መከራ አናደርስም ብለው ቃል በመግባት ብፁዕ አቡነ ሚካኤልን ሁለት እልፍ ወቂት ወርቅ እጅ መንሻ አስይዘው ለዐፄ ዳዊት አማላጅ ላኩ፡፡

ንጉሡ ዐፄ ዳዊትምብርና ወርቅ አልፈልግም ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትን መስቀል ነው የምፈልገው አሏቸው፡፡ የሀገራችን ሕዝብ በውኃ ጥም ከሚያልቅ ብንስማማ ይሻለናል ብለው መስከረም 10 ቀን 1395 .. ከመስቀሉ ጋር ቅዱስ ሉቃስ የሳላት የእመቤታችን ሥዕል ጨምረው ሰጧቸው፡፡ በየዓመቱ መስከረም 10 ቀን የተቀጸል ጽጌ /የዐፄ መስቀል/ እየተባለ የሚከበረው ይህን መነሻ በማድረግ ነው፡፡

የታላቋን ንግሥት ዕሌኒን ታሪክ በማስታወስ መስከረም 17 የመስቀል በዓልን ካከበሩ በኋላመስቀልየ ይነብር በዲበ መስቀል /መስቀሌ በመስቀል ላይ ይኖራል/” የሚል ራእይ ታያቸው፡፡ይሔ ነገር ምሥጢሩ ምንድን ነው?” እያሉ በድንገት ሲናር ላይ አረፈው አጽማቸው ዳጋ እስጢፋኖስ አርፏል፡፡

በእሳቸው እግር የተተኩት ልጃቸው ዐፄ ዘርዓ ያዕቆብአንብር መስቀልየ በዲበ መስቀል /መስቀሌን በመስቀልያ ስፍራ አስቀምጥ/” የሚል ራእይ በተደጋጋሚ እግዚአብሔር አሳያቸው፡፡ በኢትዮጵያ ካሉት መልከዐ ምድር ውስጥ የመስቀል ቅርጽ ያለው የቀራንዮ አምሳል የሆነ ቦታ ከፈለጉትና ካጠኑ በኋላ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶሰ በቀራንዮ የተሰቀለበት ቀኝ እጁ ያረፈበት ግማደ መስቀል አሁን ግሼ አምባ በሚባለው ሥፍራ ላይ መስከረም 21 ቀን 1446 . ደብረ ከርቤ አሁን እግዚአብሔር አብ ቤተ ክርስቲያን የታነጸበት ቦታ ላይ እንዲያርፍ አደረጉ፡፡ (source: amdetewahdo)

~~~ 


Ostern

Das Fest der Auferstehung Jesu ist eines der bedeutendsten Kirchenfeste.

Die Fastenzeit vor Ostern ist weitgehend allen bekannt und wird auch von nicht so streng Gläubigen eingehalten. Wir fasten 55 Tage.

Die Woche vor dem Osterfest ("Karwoche") beginnt mit der Messe am Palmsonntag. Die Gesänge sind freudig und jubelnd, auch darf die Kirchentrommel verwendet und geklatscht werden, was in dieser Fastenzeit sonst nicht erlaubt ist. In der "Karwoche" sollten wir möglichst jeden Tag in die Kirche kommen.

Dort werden von Montag bis Mittwoch von etwa 9:00 bis 15:00, am Freitag bis 18:00, besondere Gebete gesprochen und liturgische Texte gelesen. Die Gebete werden von ritualisierten Kniefällen der Gläubigen und von Glockenleuten begleitet.

Am Donnerstag wird eine spezielle Messe gefeiert, welche die "Erste Messe" genannt wird.

 Wir gedenken dem letzten Abendmahl von Jesus, und der Priester wäscht die Füße der Gläubigen, wie es Jesus getan hat.

Manche haben sich vorbereitet, um bei dieser nur einmal jährlich wiederkehrenden Gelegenheit die heilige Kommunion zu empfangen.

Die Messe endet um 15:00. Danach dürfen wir unser Fasten brechen.

Am Samstag sollten wir nichts essen oder trinken und am Abend in die Kirche kommen, wo die Messe um Mitternacht beginnt.

In der Zeit nach dem Osterfest gibt es 50 Tage lang kein Fasten, also auch mittwochs und freitags nicht.

~~~ 

 

(Quellen: "The Ethiopian Book of Saints" und "The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church: Faith, Order of Worship and Ecumenical Relations")

 

  


Galerie

Videos

Veranstaltungen

Links




Messe-Kinder